2013 ማርች 28, ሐሙስ

╬ ╬ ╬ ወዘሕጎ ፡ ያነብብ ፡ መዐልተ ፡ ወሌሊተ~~~ +~~ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል ╬ ╬ ╬ ብፁዕ ፡ ብእሲ ፡ ዘኢሖረ ፡ በምክረ ፡ ረሲዓን ፤ወዘኢቆመ ፡ ውስተ ፡ ፍኖተ ፡ ኃጥኣን ፤ ወዘኢነበረ ፡ ውስተ ፡ መንበረ ፡ መስተሳልቃን ።ዘዳእሙ ፡ ሕገ ፡ እግዚአብሔር ፡ ሥምረቱ ፤ ወዘሕጎ ፡ ያነብብ ፡ መዐልተ ፡ ወሌሊተ ።ወየከውን ፡ ከመ ፡ ዕፅ ፡ እንተ ፡ ትክልት ፡ ኀበ ፡ ሙሓዘ ፡ ማይ ፤ እንተ ፡ ትሁብ ፡ ፍሬሃ ፡ በበጊዜሃ ።ወቈጽላኒ ፡ ኢይትነገፍ ፤ ወኵሎ ፡ ዘገብረ ፡ ይፌጽም ። ~~~~~~~~~~~~~ ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ። ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል። እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል። መዝ 1፣1

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ